HadeethEnc · 1.23.0
እንደነርሱ አምሳያ በጭራሽ ያልታየ አንቀጾች በኔ ላይ ወርዷል ወይም ወርደውልኛል። እነርሱም 'ሙዐወዘተይን' ናቸው።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
ከዑቅበህ ቢን ዓሚር (ረዲየሏሁ ዐንሁ) -አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) እንዲህ አሉኝ: "እንደነርሱ አምሳያ በጭራሽ ያልታየ አንቀጾች በኔ ላይ ወርዷል ወይም ወርደውልኛል። እነርሱም 'ሙዐወዘተይን' ናቸው።"»
02
Explanation
ዑቅባ ቢን ዓሚር (ረዺየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ለርሱ እንዲህ እንዳሉት ተናገረ: (ጥበቃን በመፈለግ በኩል) እንደነርሱ አምሳያ በጭራሽ ያልታየን አንቀጾች ዛሬ ምሽት አላህ በኔ ላይ አወረደ። እነርሱም ሙዐወዘተይን ናቸው። የ{ፈለቅ} ምዕራፍና የ{አንናስ} ምዕራፍ ናቸው።
03
Benefits
የእነዚህ ሁለት ምዕራፍ ደረጃ ትልቅነት መገለፁን እንረዳለን።
በሁለቱ ምዕራፎች ከሁሉም ክፋቶች ጥበቃን በመፈለግ ላይ መነሳሳቱን እንረዳለን።
በሁለቱ ምዕራፎች ከሁሉም ክፋቶች ጥበቃን በመፈለግ ላይ መነሳሳቱን እንረዳለን።
Attribution
[ሙስሊም ዘግበውታል።]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

