HadeethEnc · 1.23.0
ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ዘንድ እስልምናን መቀበል ፈልጌ መጣሁ። እሳቸውም በውሃና በቁርቁራ ቅጠል እንድታጠብ አዘዙኝ።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
ከቀይስ ቢን ዓሲም (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ ብለዋል፦ "ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ዘንድ እስልምናን መቀበል ፈልጌ መጣሁ። እሳቸውም በውሃና በቁርቁራ ቅጠል እንድታጠብ አዘዙኝ።"
02
Explanation
ቀይስ ቢን ዓሲም ወደ ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እስልምናን መቀበል ፈልጎ መጣ። ነቢዩም (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) በውሃ እና ቅጠሉን ለማንፃት በሚገለገሉበትና ጥሩ መአዛ ባለው የቁርቁራ ዛፍ ቅጠል እንዲታጠብ አዘዙት።
03
Benefits
ካፊር ወደ እስልምና በሚገባ ወቅት መታጠቡ የተደነገገ መሆኑን እንረዳለን።
የእስልምና ደረጃንና ለነፍስም ሆነ ለአካልም ትኩረት መስጠቱን እንረዳለን።
ውኃ ንፁህ ከሆኑ ነገሮች ጋር መቀላቀሉ ከጠሀራነት አያስወጣውም።
ሳሙናና የመሳሰሉት ዘመን አመጣሽ የሆኑ ማፅጃዎች የቁርቁራ ቅጠልን ቦታ ይተካሉ።
የእስልምና ደረጃንና ለነፍስም ሆነ ለአካልም ትኩረት መስጠቱን እንረዳለን።
ውኃ ንፁህ ከሆኑ ነገሮች ጋር መቀላቀሉ ከጠሀራነት አያስወጣውም።
ሳሙናና የመሳሰሉት ዘመን አመጣሽ የሆኑ ማፅጃዎች የቁርቁራ ቅጠልን ቦታ ይተካሉ።
Attribution
[አቡዳውድ፣ ቲርሚዚና ነሳኢ ዘግበውታል።]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

