።" አሉ።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
የምእመናን እናት ዓኢሻ -አላህ መልካም ሥራዋን ይውደድላትና- እንዲህ ብላለች፦ "የአላህ መልክተኛ ሆይ! ኢብኑ ጁድዓን በጃሂሊያ (በድንቁርናው)ዘመን ዝምድናን የሚቀጥልና ሚስኪኖችን የሚመግብ ነበር። ይህ ይጠቅመዋልን?" አልኳቸው። እሳቸውም "አንድ ቀንም "ጌታዬ ሆይ! የምንዳው ቀን ወንጀሎቼን ማረኝ" ብሎ ስለማያውቅ አይጠቅመውም።" አሉ።
Explanation
Benefits
የክህደት መጥፎነትና መልካም ስራዎችን የሚያበላሽ እንደሆነ መብራራቱ።
ከሀዲያን በአላህና በመጨረሻው ቀን ስለማያምኑ በመጪው ዓለም ሥራዎቻቸው አይጠቅማቸውም።
የሰው ልጅ በክህደት ዘመኑ የሠራቸው መልካም ስራዎች በሚሰልም ወቅት የሚጻፍለትና በመልካም ስራዎቹ የሚመነዳ መሆኑን ፤
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

