አንድ ሰውዬ እየሄደ ሳለ መንገድ ላይ እሾካማ ቅርንጫፍ አገኘና አራቀው። አላህም ስራውን ተቀበለው። ወንጀሉንም ማረው።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ሁረይራ ረዲየሏሁ ዐንሁ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: የአላህ መልክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ብለዋል: "አንድ ሰውዬ እየሄደ ሳለ መንገድ ላይ እሾካማ ቅርንጫፍ አገኘና አራቀው። አላህም ስራውን ተቀበለው። ወንጀሉንም ማረው።"
Explanation
Benefits
መልካም ስራዎች ትንሽ እንኳ ቢሆኑ ማሳነስ እንደማይገባ እንረዳለን።
እስልምና የንፅህና፣ የማህበረሰብን ደህንነትና የህዝብን ሰላም የሚጠብቅ ሃይማኖት ነው።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

