HadeethEnc · 1.23.0
ሚስቱን በመቀመጫዋ የተገናኛት ሰው የተረገመ ነው።
Available translations
Choose an available translation of this Hadeeth
01
Hadeeth text
ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ ብለዋል: «የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ብለዋል: "ሚስቱን በመቀመጫዋ የተገናኛት ሰው የተረገመ ነው።"»
02
Explanation
ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ባል ሚስቱን በመቀመጫዋ በኩል መገናኘቱን ከለከሉ። ከአላህ እዝነት የተባረረና የተረገመ መሆኑንም ገለፁ። ከትላልቅ ወንጀሎች መካከል የሚመደብም ነው።
03
Benefits
ሴቶችን በመቀመጫቸው በኩል መገናኘት ክልክል መሆኑን እንረዳለን።
ሚስትን ከመቀመጫዋ ውጪ ባለ አካሏ መጠቀም ይፈቀዳል።
ሙስሊም የሆነ ሰው አላህ እንዳዘዘው ሚስቱን በብልቷ በኩል መገናኘት ነው ያለበት። በመቀመጫ በኩል መገናኘት ግን ተፈጥሮን መፃረር (ማበላሸት)፣ ዘርን ማባከን፣ ንፁህ ተፈጥሮ ያለበትን መፃረር፣ በጥንዶቹ ላይም ከመጠን ያለፈ ጉዳት የሚያደርስ ነው።
ሚስትን ከመቀመጫዋ ውጪ ባለ አካሏ መጠቀም ይፈቀዳል።
ሙስሊም የሆነ ሰው አላህ እንዳዘዘው ሚስቱን በብልቷ በኩል መገናኘት ነው ያለበት። በመቀመጫ በኩል መገናኘት ግን ተፈጥሮን መፃረር (ማበላሸት)፣ ዘርን ማባከን፣ ንፁህ ተፈጥሮ ያለበትን መፃረር፣ በጥንዶቹ ላይም ከመጠን ያለፈ ጉዳት የሚያደርስ ነው።
Attribution
[አቡዳውድ፣ ነሳኢ በኩብራ ውስጥ፣ አሕመድ ዘግበውታል።]
Categories
Share
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

