افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#4521[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

አንድ ሙስሊም ሴት የአንድ ምሽት መንገድ ከርሷ ጋር የዝምድና ባለቤት የሆነ ወንድ ከሌለ በቀር ልትጓዝ አልተፈቀደላትም።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከአቡ ሁረይራ - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) እንዲህ ብለዋል: "አንድ ሙስሊም ሴት የአንድ ምሽት መንገድ ከርሷ ጋር የዝምድና ባለቤት የሆነ ወንድ ከሌለ በቀር ልትጓዝ አልተፈቀደላትም።"
02

Explanation

ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) አንዲት ሙስሊም ሴት ከርሷ ጋር ከቅርብ ዘመዶች መካከል አንድ ወንድ ከሌለ በቀር የአንድ ምሽት መንገድ መጓዟ ክልክል እንደሆነ ተናገሩ።
03

Benefits

ኢብኑ ሐጀር እንዲህ ብለዋል: "አንድ ሴት ለሐጅና ዑምራ ጉዞ ወይም ከሺርክ ሃገር ለመውጣት ካልሆነ በቀር ያለቅርብ ዘመድ ጉዞ ማድረግ እንደማይፈቀድላት ዑለሞች የተስማሙበት ጉዳይ ነው። ከዑለሞች መካከል ይህንን ከሐጅ መስፈርቶች መካከል አንዱ ያደረጉም አሉ።"
የእስልምና ሸሪዓ የተሟላ እንደሆነና ሴትን ልጅ በመጠበቅና በመከላከል ረገድ ምን ያህል ጥረት ያደረገ እንደሆነ እንረዳለን።
በአላህና በመጨረሻው ቀን ማመን ለአላህ ሸሪዓ መተናነስ (መዋረድ) እና የተቀመጠልን ገደብ ላይ መቆምን ያስፈርዳል።
የሴት ልጅ ቅርብ ዘመድ ባሏ ወይም በዝምድና ወይም በጥቢ ወይም በአማችነት ምክንያት ከርሱ ጋር ጋብቻ ለዘላለም እርም የተደረገባት ወንድ ነው። ይህ ዘመዷ ሙስሊም መሆኑ፣ ለአቅመ አዳም የደረሰ፣ አይምሮ ጤነኛ፣ ታማኝ መሆኑም መስፈርት ነው። ከቅርብ ዘመድነቱ የተፈለገውም ሴቲቱን እንዲጠብቃት፣ እንዲከላከልላትና ጉዳዮቿንም እንዲፈፅምላት ነው።
በይሀቂይ ሴት ልጅ ከቅርብ ዘመዷ ጋር ካልሆነ በቀር በማትጓዝበት የጉዞ ርቀት ዙሪያ ስለመጡ ዘገባዎች እንዲህ ብለዋል: "ዋናው ፍሬ ሃሳብ ማንኛውም ጉዞ ተብሎ ከተጠራ መንገድ ሴት ልጅ የሶስት ቀን መንገድም ሆነ ወይም የሁለት ቀን ወይም የአንድ ቀን ወይም የተወሰነ ርቀት ይሁን ወይም ከዚህ ውጪም ቢሆን ከባሏ ጋር ወይም ከቅርብ ዘመዷ ጋር ሁና ካልሆነ በቀር መጓዝ ትከለከላለች። ይህም ቀደም ብሎ ከተጠቀሰው የሙስሊም ሐዲሥ መጨረሻ ላይ ከኢብኑ ዐባስ ከዘገቡት ጥቅል ሓዲሥ አንፃር ነው፡ {ሴት ልጅ ከቅርብ ዘመዷ ጋር ካልሆነ በቀር እንዳትጓዝ።} ይህ ሐዲሥም ጉዞ ተብሎ የሚጠራን መንገድ ሁሉ ያጠቃልላል።" (ንግግራቸው አበቃ)። የተለያየ የጊዜ ገደብን የሚጠቁም ሐዲሥ የመጣው እንደጠያቂው ሁኔታና ስፍራ ልክ ነው።

Attribution

[ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...