افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#3715[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

ፀጉረ ጨብራራና ከበር ተገፍትሮ የሚባረር በአላህ ሲምል ግን አላህ ከመሃላው የሚያጠራው ስንትና ስንት ሰው አለ?!

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከአቡ ሁረይራ ረዲየሏሁ ዐንሁ -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: «የአላህ መልክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- እንዲህ ብለዋል፦ "ፀጉረ ጨብራራና ከበር ተገፍትሮ የሚባረር በአላህ ሲምል ግን አላህ ከመሃላው የሚያጠራው ስንትና ስንት ሰው አለ?!"
02

Explanation

ነቢዩ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም -የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና- ከሰዎች መካከል ፀጉሩ አመዳም የሆነና የተቆጣጠረ፤ ቅባትም የማይቀባውና አብዝቶ የማይታጠበው፤ ሰዎች ዘንድ ቦታ ስለሌለው አሳንሰውም ስለሚያዩት ከበራቸው የሚገፈትሩትና የሚያባሩት አይነት ሰው እንዳለ ነገር ግን ይህ ሰው አንድ ነገር እንደሚከሰት ቢምል መሃላው እንዳይፈርስና በዛም ተጠያቂነት እንዳይመጣበት አላህ እርሱን በማክበር መሃላውን ከማፍረስ ሊታደገው ዘንድ ጉዳዩን ተቀብሎ የማለበት ነገር እንዲከሰት የሚያደርግለት ሰው ነው። ይህም አላህ ዘንድ ደረጃና ክብር ስላለው መሆኑን ብለው ተናገሩ።
03

Benefits

አላህ የሚመለከተው የባሪያውን ቅርፅ ሳይሆን የሰራውን ስራና ቀልቡን ነው።
የሰው ልጅ በሰውነቱና በአለባበሱ ላይ ትኩረት ከሚያደርገው በላይ በስራውና ልቡን በማፅዳት ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባዋል።
ለአላህ መተናነስና መዋደቅ ዱዓ ተቀባይነት እንዲያገኝ አንዱ ምክንያት ነው። አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላ እርሱን የሚፈሩ ከሰው ደበቅ ያሉ ሰዎችን መሃላቸውን የሚያጠራው ለዛ ነው።
አንዱ አንዱን ዝቅ አድርጎ እንዳያይ ነቢዩ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ለሰዎች ይሰጡት የነበረውን ነቢያዊ እነፃ ግልፅ መሆኑን ተረድተናል።

Attribution

[ሙስሊም ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...