افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم. افتتاح البرنامج الدعوي السبت القادم، ٩ / ٣ / ١٤٤٨هـ بعد صلاة الفجر مباشرة مسجد محمد بن إبراهيم، الجامعة الإسلامية بالمدينة المنورة فضيلة الشيخ د. هيثم بن محمد سرحان دورة اليوم الواحد، وختم كتاب كل سبت بإذن الله حياكم الله ونفع بكم.
#3285[ሶሒሕ ነው።]
HadeethEnc · 1.23.0

አንዳችሁ የሚወደውን ህልም በተመለከተ ጊዜ እርሷ ከአላህ ናትና በርሷ ምክንያት አላህን ያመስግንም ለሌሎችም ያውራት፤ ከዚህ ውጪ የሚጠላውን ህልም የተመለከተ ጊዜ ደሞ እርሷ ከሸይጧን ናትና ከክፋቷ በአላህ ይጠበቅ፤ ለአንድም ሰው አያውራ። እርሷም አትጎዳውም።

Available translations

Choose an available translation of this Hadeeth

01

Hadeeth text

ከአቡ ሰዒድ አልኹድሪይ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: እርሱ የአላህ መልዕክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ሲሉ ሰምቷል፦ "አንዳችሁ የሚወደውን ህልም በተመለከተ ጊዜ እርሷ ከአላህ ናትና በርሷ ምክንያት አላህን ያመስግንም ለሌሎችም ያውራት፤ ከዚህ ውጪ የሚጠላውን ህልም የተመለከተ ጊዜ ደሞ እርሷ ከሸይጧን ናትና ከክፋቷ በአላህ ይጠበቅ፤ ለአንድም ሰው አያውራ። እርሷም አትጎዳውም።"
02

Explanation

ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና የሚያስደስት መልካም ህልም ማየት ከአላህ እንደሆነ ተናገሩ። በርሱም ላይ አላህን እንዲያመሰግንና ስለርሱም እንዲናገር ጠቆሙ። የሚጠላውንና የሚያሳዝነውን ህልም ያየ ጊዜ ደግሞ ከሸይጧን ነውና ከክፋቱ በአላህ እንዲጠበቅና ለአንድም ሰው እንዳያወራም ጠቆሙ። ህልምን ተከትሎ ከሚመጡ ጎጂ ነገሮች ሰላም ለመሆን ከላይ የተጠቀሰውን ማድረግ አላህ ሰበብ ስላደረገው ምንም አይጎዳውም።
03

Benefits

የህልም ክፍሎች: 1- መልካም ህልም: ይህም እውነተኛ የሆነ ህልምና ለሚያየው ወይም ለታየለት ሰው ከአላህ የሆነ ብስራት ነው። 2- በውስጡ ያወራው: ይህም ሰውዬው በነቃበት ወቅት ለነፍሱ ያወራው ነው። 3- ሸይጧን የአደም ልጆችን ለማሳዘን የሚያሳያቸው የሸይጣን ማሳዘኛ፣ ማስፈራሪያና ማስደንገጫ የሆነ ህልም ነው።
መልካም ህልም ባየ ሰው ዙሪያ የተጠቀሱት ነጥቦች ሶስት ናቸው: አላህን ማመስገን፣ በህልሙ መደሰትና ስላየው ህልም መናገር ናቸው። ነገር ግን የሚናገረው ለሚጠላው ሳይሆን ለሚወደው ሰው ብቻ ነው።
የሚጠላውን ህልም ባየ ሰው አደብ ዙሪያ የተጠቀሱ ነጥቦች አምስት ነገሮች ናቸው: ከህልሙ ክፋትና ከሸይጧን ክፋት በአላህ መጠበቅ፣ ከእንቅልፉ በሚነቃ ጊዜ ወደ ግራው ዞሮ ሶስት ጊዜ መትፋት፣ ከመሰረቱ ለማንም ሰው አለመንገር፣ ወደ መኝታው መመለስ ከፈለገ የነበረበትን ጎን ቀይሮ መዞር ነው። ህልሙም አይጎዳውም።
ኢብኑ ሐጀር እንዲህ ብለዋል: «መልካም ህልም ሲያይ ለማይወደው ሰው ያለመናገሩ ጥበብ መልካም ህልሙን ለማይወደው ሰው ሲናገር በጥላቻ ወይም በምቀኝነት ምክንያት በማያስደስተው ነገር ይፈታለትና በፈታለት መልኩም ሊከሰት ስለሚችል ነው። ወይም ያ የማይወደው ሰው በሰማው መልካም ህልም ትካዜና ብስጭቱ ሊቻኮልበት ስለሚችል ነው። ስለዚህም በዚህ ምክንያት ለማይወደው ሰው ማውራትን እንዲተው ታዘዘ።»
የአላህ ፀጋዎች በሚከሰቱና ችሮታዎች በሚታደሱ ወቅት ማመስገን እንደሚገባና ይህም እንዲዘወትር ማድረጊያ አንዱ ሰበብ መሆኑን እንረዳለን።

Attribution

[ቡኻሪ ዘግበውታል።]

Categories

Share

Share hadeeth

Sharing options · 0 Total shares

Share

← Back to encyclopedia
Shopping Basket

Loading...