የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና በፈጅር ሁለት ረከዓዎች ላይ {ቁል ያ አዩሃል ካፊሩን} እና {ቁል ሁወሏሁ አሐድ}ን አነበቡ።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) -አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተላለፈው: "የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና በፈጅር ሁለት ረከዓዎች ላይ {ቁል ያ አዩሃል ካፊሩን} እና {ቁል ሁወሏሁ አሐድ}ን አነበቡ።"
Explanation
Benefits
እነዚህ ሁለት ምዕራፎች የኢኽላስ ምዕራፎች በመባልም ይጠራሉ። በአልካፊሩን ምዕራፍ ውስጥ አጋርያኖች ከአላህ ውጪ ከሚገዙት ባጠቃላይ መጥራት፤ በተጨማሪ እነርሱ የሚሰሩት ማጋራት ስራቸውን ስላበላሸባቸው የአላህ ባሪያዎች እንዳልሆኑ፤ አላህ ብቻ መመለክ እንደሚገባው ትገልጻለች። በአልኢኽላስ ምዕራፍ ውስጥም አላህን መነጠል፤ ስራን ለርሱ ማጥራትና የአላህን ባህሪ መግለፅ ይገኝበታል።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

