ሱጁድ በወረድክ ጊዜ መዳፎችህን መሬት ላይ አኑር! ክንድህንም ከፍ አድርግ!
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከበራእ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አለ: «የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና እንዲህ ብለዋል: "ሱጁድ በወረድክ ጊዜ መዳፎችህን መሬት ላይ አኑር! ክንድህንም ከፍ አድርግ!"»
Explanation
Benefits
ሁለት ክንዶችን ከመሬት ከፍ ማድረግ እንደሚወደድና አውሬ ክንዶቹን እንደሚያነጥፈው እነርሱን ማንጠፍ እንደሚጠላ እንረዳለን።
አምልኮ ላይ ንቃትን፣ ብርታትንና ፍላጎትን ግልፅ ማድረግ የተደነገገ ነው።
አንድ ሰጋጅ በሁሉም የሱጁድ አካላቶቹ የተደገፈ ጊዜ ሁሉም አካል የሚፈለግበትን የአምልኮ ሐቁን ያገኛል።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

