ከፀዳን በኋላ የሚወጣንን ድፍርስና ዳለቻ ቀለም ፈሳሽ እንደ ምንም ነገር አንቆጥረውም ነበር።
Choose an available translation of this Hadeeth
Hadeeth text
ከኡሙ ዐጢያህ (ረዲየሏሁ ዐንሃ) -አላህ መልካም ስራዋን ይውደድላትና- እንደተላለፈው: ነቢዩን (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) ቃልኪዳን ተጋብታ ነበር። እንዲህ አለች: "ከፀዳን በኋላ የሚወጣንን ድፍርስና ዳለቻ ቀለም ፈሳሽ እንደ ምንም ነገር አንቆጥረውም ነበር።"
Explanation
Benefits
በተለመደው የወር አበባ ጊዜ ድፍርስና ዳለቻ ቀለም ያለው ፈሳሽ መፍሰሱ በውሃ ተቀላቅሎ እስካልሆነ ድረስ በወቅቱ የፈሰሰ ደም ስለሆነ እንደወር አበባ ይቆጠራል።
ሴት ልጅ ከወር አበባ ከፀዳች በኋላ ዉዱእ ታደርግና ትሰግዳለች እንጅ ለድፍርስና ዳለቻ ቀለም ፈሳሽ ብላ ሶላትና ፆምን አትተውም።
Attribution
Categories
Share hadeeth
Sharing options · 0 Total shares

