الضحى
Ad-Duhaa
The Morning Hours
1 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 001
وَٱلضُّحَىٰ
በረፋዱ እምላለሁ፡፡
2 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 002
وَٱلَّيۡلِ إِذَا سَجَىٰ
በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤
3 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 003
مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ
ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡
4 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 004
وَلَلۡأٓخِرَةُ خَيۡرٞ لَّكَ مِنَ ٱلۡأُولَىٰ
መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡
5 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 005
وَلَسَوۡفَ يُعۡطِيكَ رَبُّكَ فَتَرۡضَىٰٓ
ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡
6 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 006
أَلَمۡ يَجِدۡكَ يَتِيمٗا فَـَٔاوَىٰ
የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡
7 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 007
وَوَجَدَكَ ضَآلّٗا فَهَدَىٰ
የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡
8 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 008
وَوَجَدَكَ عَآئِلٗا فَأَغۡنَىٰ
ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡
9 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 009
فَأَمَّا ٱلۡيَتِيمَ فَلَا تَقۡهَرۡ
የቲምንማ አትጨቁን፡፡
10 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 010
وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنۡهَرۡ
ለማኝንም አትገላምጥ፡፡
11 - Ad-Duhaa (The Morning Hours) - 011