النازعات
An-Nazi'at
Those who drag forth
1 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 001
وَٱلنَّـٰزِعَٰتِ غَرۡقٗا
በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤
2 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 002
وَٱلنَّـٰشِطَٰتِ نَشۡطٗا
በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤
3 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 003
وَٱلسَّـٰبِحَٰتِ سَبۡحٗا
መዋኘትም ዋኚዎች በኾኑት፤
4 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 004
فَٱلسَّـٰبِقَٰتِ سَبۡقٗا
መቅደምንም ቀዳሚዎች በኾኑት፤
5 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 005
فَٱلۡمُدَبِّرَٰتِ أَمۡرٗا
ነገርንም አስተናባሪዎች በኾኑት (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
6 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 006
يَوۡمَ تَرۡجُفُ ٱلرَّاجِفَةُ
ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤
7 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 007
تَتۡبَعُهَا ٱلرَّادِفَةُ
ለጣቂይቱ የምትከተላት ስትኾን (ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
8 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 008
قُلُوبٞ يَوۡمَئِذٖ وَاجِفَةٌ
በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው፡፡
9 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 009
أَبۡصَٰرُهَا خَٰشِعَةٞ
ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው፡፡
10 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 010
يَقُولُونَ أَءِنَّا لَمَرۡدُودُونَ فِي ٱلۡحَافِرَةِ
«እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ኹነታ ተመላሾች ነን?» ይላሉ፡፡
11 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 011
أَءِذَا كُنَّا عِظَٰمٗا نَّخِرَةٗ
«የበሰበሱ አጥንቶች በኾን ጊዜ (እንቀሰቀሳለን?)»
12 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 012
قَالُواْ تِلۡكَ إِذٗا كَرَّةٌ خَاسِرَةٞ
«ይህቺ ያን ጊዜ ባለ ከሳራ መመለስ ናት» ይላሉ፡፡
13 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 013
فَإِنَّمَا هِيَ زَجۡرَةٞ وَٰحِدَةٞ
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡
14 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 014
فَإِذَا هُم بِٱلسَّاهِرَةِ
ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡
15 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 015
هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ مُوسَىٰٓ
የሙሳ ወሬ መጣልህን?
16 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 016
إِذۡ نَادَىٰهُ رَبُّهُۥ بِٱلۡوَادِ ٱلۡمُقَدَّسِ طُوًى
ጌታው በተቀደሰው ሸለቆ በጡዋ በጠራው ጊዜ፤
17 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 017
ٱذۡهَبۡ إِلَىٰ فِرۡعَوۡنَ إِنَّهُۥ طَغَىٰ
ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡
18 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 018
فَقُلۡ هَل لَّكَ إِلَىٰٓ أَن تَزَكَّىٰ
በለውም፡- «ወደ መጥራራትህ ላንተ (መንገድ) አለህን?»
19 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 019
وَأَهۡدِيَكَ إِلَىٰ رَبِّكَ فَتَخۡشَىٰ
«ወደ ጌታህም ልመራህ ትፈራውም ዘንድ፤ (መንገድ አለህን?)» አለው፡፡
20 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 020
فَأَرَىٰهُ ٱلۡأٓيَةَ ٱلۡكُبۡرَىٰ
ታላቂቱንም ተዓምር አሳየው፡፡
21 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 021
فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ
አስተባበለም፤ አመጸም፡፡
22 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 022
ثُمَّ أَدۡبَرَ يَسۡعَىٰ
ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡
23 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 023
فَحَشَرَ فَنَادَىٰ
(ሰራዊቶቹን) ሰበሰበም፤ ተጣራም፡፡
24 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 024
فَقَالَ أَنَا۠ رَبُّكُمُ ٱلۡأَعۡلَىٰ
አለም፡- «እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡»
25 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 025
فَأَخَذَهُ ٱللَّهُ نَكَالَ ٱلۡأٓخِرَةِ وَٱلۡأُولَىٰٓ
አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው፡፡
26 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 026
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبۡرَةٗ لِّمَن يَخۡشَىٰٓ
በዚህ ውስጥ ለሚፈራ ሰው በእርግጥ መገምገሚያ አለበት፡፡
27 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 027
ءَأَنتُمۡ أَشَدُّ خَلۡقًا أَمِ ٱلسَّمَآءُۚ بَنَىٰهَا
ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡
28 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 028
رَفَعَ سَمۡكَهَا فَسَوَّىٰهَا
ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡
29 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 029
وَأَغۡطَشَ لَيۡلَهَا وَأَخۡرَجَ ضُحَىٰهَا
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡
30 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 030
وَٱلۡأَرۡضَ بَعۡدَ ذَٰلِكَ دَحَىٰهَآ
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡
31 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 031
أَخۡرَجَ مِنۡهَا مَآءَهَا وَمَرۡعَىٰهَا
ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡
32 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 032
وَٱلۡجِبَالَ أَرۡسَىٰهَا
ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡
33 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 033
مَتَٰعٗا لَّكُمۡ وَلِأَنۡعَٰمِكُمۡ
ለእናንተና ለእንስሶቻችሁ መጣቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)፡፡
34 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 034
فَإِذَا جَآءَتِ ٱلطَّآمَّةُ ٱلۡكُبۡرَىٰ
ታላቂቱም መዐት በመጣች ጊዜ፣
35 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 035
يَوۡمَ يَتَذَكَّرُ ٱلۡإِنسَٰنُ مَا سَعَىٰ
ሰው ሁሉ የሠራውን በሚያስታውስበት ቀን፣
36 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 036
وَبُرِّزَتِ ٱلۡجَحِيمُ لِمَن يَرَىٰ
ገሀነምም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ፣
37 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 037
فَأَمَّا مَن طَغَىٰ
የካደ ሰውማ፣
38 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 038
وَءَاثَرَ ٱلۡحَيَوٰةَ ٱلدُّنۡيَا
ቅርቢቱንም ሕይወት የመረጠ፣
39 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 039
فَإِنَّ ٱلۡجَحِيمَ هِيَ ٱلۡمَأۡوَىٰ
ገሀነም እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
40 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 040
وَأَمَّا مَنۡ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِۦ وَنَهَى ٱلنَّفۡسَ عَنِ ٱلۡهَوَىٰ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ
41 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 041
فَإِنَّ ٱلۡجَنَّةَ هِيَ ٱلۡمَأۡوَىٰ
ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
42 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 042
يَسۡـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلسَّاعَةِ أَيَّانَ مُرۡسَىٰهَا
«ከሰዓቲቱ መቼ ነው መኾኛዋ?» ሲሉ ይጠይቁሃል፡፡
43 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 043
فِيمَ أَنتَ مِن ذِكۡرَىٰهَآ
አንተ እርሷን ከማስታወስ በምን ውስጥ ነህ?
44 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 044
إِلَىٰ رَبِّكَ مُنتَهَىٰهَآ
(የዕውቀት) መጨረሻዋ ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
45 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 045
إِنَّمَآ أَنتَ مُنذِرُ مَن يَخۡشَىٰهَا
አንተ የሚፈራትን ሰው አስፈራሪ ብቻ ነህ፡፡
46 - An-Nazi'at (Those who drag forth) - 046